በኮረናቫይረስ ሳቢያ አውስትራሊያ ውስጥ ለሕልፈተ ሕይወት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር አምስት ደርሷል። የቫይረሱን መስፋፋት ተከትሎም በመንግሥት በኩል በጉዞና ግድ በማያሰኙ ሕዝባዊ መሰባሰቦች ላይ ዕገዳ ተጥሏል።
አውስትራሊያ ውስጥ በኮረናቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር አምስት ደረሰ - ስግብግብ ሸመታ ተወገዘ
Empty rice and food aisles shelves at a supermarket in Brisbane Source: AAP