ትዕግስት ዘውዴ (ከፐርዝ)፣ ዮናስ ደገፋ (ከሜልበርን) እና ኤስራት ኃብታሙ (ከብሪስበን) እንደምን በዓለ ፋሲካን ከቤተሰቦቻቸውና ወዳጆቻቸው ጋር እንዳሳለፉ ያወጋሉ። መልካም ምኞታቸውንም ለሕዝበ ኢትዮጵያ ይገልጣሉ።
ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ
"እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ" ኢትዮጵያውያን-አውስትራሊያውያን ለኢትዮጵያውያን
Tigist Zewde (L), Yonas Degefa (C), and Asrat Habtamu (R). Source: Zewde,Degefa and Habtamu