አቶ ሰይድ አሕመድ፤ በሜልበርን የቢላል ሙስሊም ማሕበረሰብ ሊቀመንበር፣ የሜልበርን ነዋሪዎች ወ/ሮ ሩቂያ መሐመድና አቶ ሃምዛ መሐመድ ዛሬ እየተከበረ ስላለው የኢድ በዓል አከባበር ይናገራሉ። ለመላው ሕዝበ ሙስሊም መልካም ምኞታቸውን ይገልጣሉ።
ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ
"የኢድ በዓልን በጥሩ ሁኔታ እያከበርን ነው" ኢትዮጵያውያን አውስትራሊያውያን
Hamza Abdela (L) and Seid Mohammed (R). Source: H.Abdela and S.Ahmed