ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ - የምሥራቅ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤ የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን አስመልክቶ ቤተክርስቲያን ልትወስድና እየወሰደች ያለችውን የጥንቃቄ እርምጃዎች ይገልጣሉ። መንፈሳዊ ምክሮችንም ይለግሳሉ።
“እንደ አማኝ እንፀልይ፤ አውስትራሊያ ውስጥ እንደሚኖሩ ሰዎች የሕክምና ባለሙያዎች የሚሰጡትን ምክር እንቀበል” - ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ
Abune Petros Source: Courtesy of SBS Amharic and PD