በፐርዝ-ምዕራብ አውስትራሊያ ነዋሪ የሆኑ ትውልደ-ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የዓለም አቀፉ "በቃ" ንቅናቄ አክል የሆነ የተቃውሞና ድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። የሰልፉን ዓላማና ፋይዳ አስመልክቶ የሁለቱ ማኅበረሰባት መሪዎች ይናገራሉ።
የምዕራብ አውስትራሊያ ነዋሪ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የተቃውሞና ድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ
Source: F.Asfaw
በፐርዝ-ምዕራብ አውስትራሊያ ነዋሪ የሆኑ ትውልደ-ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የዓለም አቀፉ "በቃ" ንቅናቄ አክል የሆነ የተቃውሞና ድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። የሰልፉን ዓላማና ፋይዳ አስመልክቶ የሁለቱ ማኅበረሰባት መሪዎች ይናገራሉ።