በሰባ ሁለት ዓመታት በረራዋ ከDouglas DC-3 ጢያራነት እጅጉን ዘመነኛ የሆነው Airbus A350-900 ጨምራ የ100 አውሮፕላኖች ባለቤት በመሆን ከአፍሪካ አቻ የለሽ አየር መንገድ ለመሆን በቅታለች።
የኢትዮጵያ - በመንገደኞች የበረራ አገልግሎት ብቻ የተወሰነች ባለመሆኗም ከጥገና እስከ ዕቃ ማጓጓዣ ግልጋሎቶችን ትሰጣለች።
ከራሷም አልፋ የባሕር ማዶኛ የበረራና አስተናጋጆችንንና አብራሪዎችን ሳይቀር በአካዳሚዋ አሰልጥና ለአየር ታበቃለች።

ተጠዋሪዋ የመጀመሪያዋ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጢያራ Source: SBS Amharic

የኢትዮጵያ በቦሌ Source: SBS Amharic

ጥገና Source: SBS Amharic

የዕቃ ማጓጓዣ Source: SBS Amharic

የበረራ አስተናጋጆች ስልጠና Source: SBS Amharic

Esayas Woldemariam Hailu MD Ethiopian International Services Source: SBS Amharic
ኢትዮጵያውያን አብዝተው የአየር መንገዱ ተጠቃሚዎች እንዲሆኑም ጋብዘዋል።