Interview with Journalist Girmayeneh Mammo

Girmayeneh Mammo Source: Courtesy of GM
ግርማዬነህ ማሞ፤ የቀድሞው የጦማር ጋዜጣ ተጠባባቂ ዋና አዘጋጅ፤ በጤናው መታወክ ሳቢያ ከደረሰበት የአካል ጉድለት ለማገገም እንዲችል የበጎ አድራጊዎችን ችሮታ በተማፅኖ ይጠይቃል። ስለ ቀድሞ የጋዜጠኛነት ሙያውና አስተዋፅዖዎቹ ይናገራል።
Share

Girmayeneh Mammo Source: Courtesy of GM