ድምፃውያን ማኅሙድ አሕመድና ዓሊ ቢራ እሑድ ሜይ 14 – 2017 በሜልበርን የሥነ ጥበብ ማዕከል ለታዳሚዎቻቸው የሙዚቃ ድግሶቻቸውን ያቀርባሉ። የሙዚቃ ዝግጅቶቻቸውን አስመልክቶ ከድምፃውያኑና አስተባባሪው ጋር፤ እንዲሁም የሙዚቃ አፍቃሪዎቻቸውን አክለን ተነጋግረናል። የጋራ የትዝታ ተግባቦቶች አሏቸው።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE starting June 12 2026

Mahmoud Ahmed (L) and Ali Birra (R) Source: Courtesy of JAzmaris
Published
Updated
By Kassahun Seboqa
Source: SBS
Share this with family and friends