“ኢትዮጵያ ውስጥ የሥነ ምግባር ብልሹነት የመጣው በመንግሥት፣ የትምህርትና የሃይማኖት ተቋማት ምክንያት ነው።” - ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ

Dr Bedlu Wakjira Source: Courtesy of Adey Abeba and BW
ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ፤ ደራሲና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋና የሥነ ጽሑፍ መምህር፤ ስለ ሥነ ምግባር ጠቀሜታ፣ የመንግሥት፣ የሥነ ትምህርትና የሃይማኖት ተቋማት ለማኅበረሰባዊ ሥነ ምግባር እነጻ ያላቸውን አዎንታዊና አሉታዊ አስተዋፅዖዎች አስመልክተው ይናገራሉ።
Share




