ዶ/ር እማዬነሽ ስዩም፣ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ሕብረት በቪክቶሪያ ፕሬዚደንት፤ ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ፣ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ሕብረት በቪክቶሪያ ምክትል ፕሬዚደንት፤ ወ/ሮ ጽጌረዳ መኮንን፣ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ሕብረት በቪክቶሪያ አመራር አባል፤ ስለ ሕብረቱ ሚና፣ ራዕይና ማህበራቸው ስላሰናዳው የእናቶች ቀን ልዩ ዝግጅት ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Dr Emayenesh Seyoum (L), Gete Negash (Top R), Tsigereda Mekonnen (R) Source: Courtesy of ES, GN & TM
Published
Updated
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

