ልዑል ዶ/ር አስፋ-ወሰን አሥራተ ካሣ፤ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል የተደረሰውን የጦርነት ማክተምና የሰላም ስምምነት መነሻ አድርገው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ለኖቤል የሰላም ሽልማት ብቁ መሆናቸውን ይናገራሉ። ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄድ ያለውን የለውጥ እርምጃ አስመልክቶ ያላቸውን አተያይም ያጋራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa
Source: SBS
Share this with family and friends

