ወ/ሮ ጽጌረዳ ሙሉጌታ፤ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ መድኅን ፓርቲና የኢትዮጵያ የጋራ ትግል ሸንጎ ምክትል ሊቀመንበር፤ ድርጅታቸው ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ለመዋሃድ እያካሄደ ያለውን እንቅስቃሴ፣ የለውጡን ሂደት አቅጣጫና ማርች ፰ የሚከበረውን ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን አስመልክተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends