የኢትዮጵያ ሴቶች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ምስረታ፤ ወ/ሮ የሐረርወርቅ ጋሻውና አቶ ዜና በለጠ

Yeharerwerk Gashaw (L) and Zena Belete (R) Source: Courtesy of YG and ZB
ወ/ሮ የሐረርወርቅ ጋሻው፤ የኢትዮጵያ ሴቶች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ፕሬዚደንትና አቶ ዜና በለጠ፤ የኢትዮጵያ ሴቶች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ምክትል ፕሬዚደንት፤ ስለ ፓርቲው ምስረታ፣ ዓላማና ግቦቹ ይናገራሉ።
Share