የሠፈራ መምሪያ - የሕፃናት መብቶች በአውስትራሊያ

Children’s Rights in Australia

Source: Getty Images

አውስትራሊያ ውስጥ አምስት ሚሊየን ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጆች አሉ። አውስትራሊያ ከ30 አመትታ በፊት ፈራሚ በሆነችበት የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መብቶች ውል መሠረት፤ ሁሉም ሕፃናት እኩል የትምህርት፣ የጤና ክብካቤና የደህንነት ጥበቃ አግኝተው ማደግ እንዳለባቸው ሰፍሯል። ይሁንና፤ የአውስትራሊያ የህፃናት መብቶች ተሟጋች ድርጅቶች አውስትራሊያ ብዙ መንገድ መጓዝ እንዳለባት ይከራከራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service