እንግሊዝና ሲኔጋል በኳታር የፊፋ ዓለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ግጥሚያ በእንግሊዝ ረቺነት 3 ለ 0 ተለያይተዋል።
እንግሊዝን ከፈረንሳይ ጋር ለቀጣዩ ሩብ ፍፃሜ ፍልሚያ ለመግጠም ያስቻሉትን ግቦች ያስቆጠሩት ጆርዳን ሄንደርሰን 38' ሃሪ ኬይን 45+3' ቡካዮ ሳካ በ37ኛዋ ደቂቃ ሶስተኛዋን ግብ በማስቆጠር ነው።

Jude Bellingham of England celebrates victory at full time and a place in the quarter finals of the FIFA World Cup during the FIFA World Cup Qatar 2022 Round of 16 match between England and Senegal at Al Bayt Stadium on December 4, 2022 in Al Khor, Qatar. Credit: James Williamson - AMA/Getty Images
ቀደም ሲል በተከናወነው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፈረንሳይ ፖላንድን 3 ለ 1 በማሸነፍ ለሩብ ፍፃሜ ውድድር አልፋለች።
የጥሎ ማለፍ ግጥሚያ ሠንጠረዥ
ጃፓን እና ክሮኤሽያ (ማክሰኞ ዲሴምበር 6 / ሕዳር 27) 2:00 am [AEDT]
ሞሮኮ እና ስፔይን (ረቡዕ ዲሴምበር 7 / ሕዳር 28) 2:00 am [AEDT]
የሩብ ፍፃሜ ግጥሚያ ሠንጠረዥ
ኔዘርላንድስ እና አርጀንቲና (ቅዳሜ ዲሴምበር 10 / ታሕሳስ 1) 6:00 am [AEDT]
እንግሊዝ እና ፈረንሳይ (እሑድ ዲሴምበር 11 / ታሕሳስ 2) 6:00 am [AEDT]