ብራዚልና ክሮኤሽያ ለዓለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ አለፉ

ጃፓንና ኮሪያ በጥሎ ማለፍ ግጥሚያ ድል ተነስተው ተሰናበቱ

Dani Alves of Brazil .jpg

Dani Alves of Brazil with a scissor kick attempt at goal during the FIFA World Cup Qatar 2022 Round of 16 match between Brazil and South Korea at Stadium 974 on December 5, 2022 in Doha, Qatar. Credit: James Williamson - AMA/Getty Images

ለቀጣዩ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ለማለፍ የተፋለሙት ጃፓንና ክሮኤሽያ በሙሉ ሰዓት ጨዋታ 1 ለ 1 ተለያይተው በፍፁም ቅጣት ምት ክሮኤሽያ 3 ጃፓን 1 ተጨማሪ ግቦችን በማስቆጠር አብቅተዋል።

በውጤቱም አሸናፊ የሆነችው ክሮኤሽያ ኮሪያን 4 ለ1 ከረታችው ብራዚል ጋር በመጪው ቅዳሜ ዲሴምበር 10 / ታሕሳስ 1) 6:00 am [AEDT] ትጋጠማለች።

ለብራዚል ግቦች ያስቆጠሩት ቪኒ ጁኒየር 7' ኔይማር 13' (በፍጹም ቅጣት ምት) 29' ሉካስ ፓኩዌታ 36' ናቸው።

የጥሎ ማለፍ ግጥሚያ ሠንጠረዥ

ሞሮኮ እና ስፔይን (ረቡዕ ዲሴምበር 7 / ሕዳር 28) 2:00 am [AEDT]

የሩብ ፍፃሜ ግጥሚያ ሠንጠረዥ

ብራዚል እና ክሮኤሽያ (ቅዳሜ ዲሴምበር 10 / ታሕሳስ 1) 2:00 am [AEDT]

ኔዘርላንድስ እና አርጀንቲና (ቅዳሜ ዲሴምበር 10 / ታሕሳስ 1) 6:00 am [AEDT]

እንግሊዝ እና ፈረንሳይ (እሑድ ዲሴምበር 11 / ታሕሳስ 2) 6:00 am [AEDT]


1 min read

Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now