ቅድመ አገራዊ ምርጫ ድምፅ መስጠት ዛሬ ተጀመረ

*** በመላ አውስትራሊያ 550 የቅድመ ድምፅ መስጫ ማዕከላት ተከፍተዋል።

News

Voters arrive at a pre-polling centre in Melbourne on May 9, 2022, to cast an early vote in the national elections scheduled for May 21. Source: Getty

የአውስትራሊያ ምርጫ ኮሚሽን [[አ-ም-ኮ]] ማናቸውም ዋነኛውን የምርጫ ቀን ሜይ 21 / ግንቦት 13ን ጠብቀው የምርጫ ድምፅ መስጠት የሚሹ ዜጎች በዕለቱ መምረጥ እንደሚችሉና ሌሎች አማራጮችም መኖራቸውን አስታወቀ። 

በመላ አገሪቱም 550 ያህል የቅድመ ምርጫ ማዕከላት ተከፍተዋል።

የምርጫ ኮሚሽን ኮቪድ-19 ምርጫውን ሊያስተጓጉል እንደሚችልም ጠቁሞ መራጮች ትዕግስት እንዲያሳዩ አሳስቧል።

 

በመሆኑም መራጮች የምርጫ ዕቅዳቸውን ቀደም ብለው እንዲያቅዱ አመላክቷል። 

በየአካባባኢያቸው ያሉ የምርጫ ጣቢያዎችን ለማወቅ የሚሹ የኮሚሽኑን ድርገፅ aec.gov.au መጎብኘት ይችላሉ።

 

 

 

 


Share

Published

By NACA
Presented by Kassahun Seboqa Negewo

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ቅድመ አገራዊ ምርጫ ድምፅ መስጠት ዛሬ ተጀመረ | SBS Amharic