ቅድመ አገራዊ ምርጫ ድምፅ መስጠት ዛሬ ተጀመረ

*** በመላ አውስትራሊያ 550 የቅድመ ድምፅ መስጫ ማዕከላት ተከፍተዋል።

News

Voters arrive at a pre-polling centre in Melbourne on May 9, 2022, to cast an early vote in the national elections scheduled for May 21. Source: Getty

የአውስትራሊያ ምርጫ ኮሚሽን [[አ-ም-ኮ]] ማናቸውም ዋነኛውን የምርጫ ቀን ሜይ 21 / ግንቦት 13ን ጠብቀው የምርጫ ድምፅ መስጠት የሚሹ ዜጎች በዕለቱ መምረጥ እንደሚችሉና ሌሎች አማራጮችም መኖራቸውን አስታወቀ። 

በመላ አገሪቱም 550 ያህል የቅድመ ምርጫ ማዕከላት ተከፍተዋል።

የምርጫ ኮሚሽን ኮቪድ-19 ምርጫውን ሊያስተጓጉል እንደሚችልም ጠቁሞ መራጮች ትዕግስት እንዲያሳዩ አሳስቧል።

 

በመሆኑም መራጮች የምርጫ ዕቅዳቸውን ቀደም ብለው እንዲያቅዱ አመላክቷል። 

በየአካባባኢያቸው ያሉ የምርጫ ጣቢያዎችን ለማወቅ የሚሹ የኮሚሽኑን ድርገፅ aec.gov.au መጎብኘት ይችላሉ።

 

 

 

 


1 min read

Published

By NACA

Presented by Kassahun Seboqa Negewo


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now