SKIP TO MAIN CONTENT

ቅድመ አገራዊ ምርጫ ድምፅ መስጠት ዛሬ ተጀመረ

*** በመላ አውስትራሊያ 550 የቅድመ ድምፅ መስጫ ማዕከላት ተከፍተዋል።

News
Voters arrive at a pre-polling centre in Melbourne on May 9, 2022, to cast an early vote in the national elections scheduled for May 21. Source: Getty

1 min read

Published

By NACA

Presented by Kassahun Seboqa Negewo


Skip to article content

የአውስትራሊያ ምርጫ ኮሚሽን [[አ-ም-ኮ]] ማናቸውም ዋነኛውን የምርጫ ቀን ሜይ 21 / ግንቦት 13ን ጠብቀው የምርጫ ድምፅ መስጠት የሚሹ ዜጎች በዕለቱ መምረጥ እንደሚችሉና ሌሎች አማራጮችም መኖራቸውን አስታወቀ። 

በመላ አገሪቱም 550 ያህል የቅድመ ምርጫ ማዕከላት ተከፍተዋል።

የምርጫ ኮሚሽን ኮቪድ-19 ምርጫውን ሊያስተጓጉል እንደሚችልም ጠቁሞ መራጮች ትዕግስት እንዲያሳዩ አሳስቧል።

 

በመሆኑም መራጮች የምርጫ ዕቅዳቸውን ቀደም ብለው እንዲያቅዱ አመላክቷል። 

በየአካባባኢያቸው ያሉ የምርጫ ጣቢያዎችን ለማወቅ የሚሹ የኮሚሽኑን ድርገፅ aec.gov.au መጎብኘት ይችላሉ።

 

 

 

 


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now