አውስትራሊያ ፈረንሳይን በፍፁም ቅጣት ምት ብልጫ ረትታ ለዓለም ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ አለፈች

አውስትራሊያ በሴቶች እግር ኳስ ለዓለም ዋንጫ ለግማሽ ፍፃሜ ስታልፍ ይህ የመጀመሪያ ጊዜዋ ነው።

Matildas.jpg

Sam Kerr came on for the Matildas in the 55th minute, hoping to break the deadlock. Credit: AAP / Jono Searle

በአውስትራሊያና ኒውዚላንድ አስተናጋጅነት በሚካሔደው የ2023 ፊፋ የዓለም ዋንጫ ዛሬ ነሐሴ 6 በብሪስበን ላንግ ፓርክ ስታዲየም አውስትራሊያና ፈረንሳይ ባደረጉት የሩብ ፍፃሜ ግጥሚያ የሙሉ መደበኛ 90 ደቂቃና ተጨማሪ 30 ደቂቃ ባዶ ለባዶ ተለያይተዋል።

ግጥሚያው ጥሎ ማለፍ በመሆኑም በፍፁም ቅጣምት እንዲለያዩ በመደረጉ አውስትራሊያ ፈረንሳይን 7 ለ 6 በሆነ እጅግ ልብ ሰቃይ ውጤት በማሸነፍ ለቀጣዩ ግማሽ ፍፃሜ ጥሎ ማለፍ አልፋለች።
France.jpg
France players show dejection after the team's defeat through the penalty shoot-out following the FIFA Women's World Cup Australia & New Zealand 2023 Quarter Final match between Australia and France at Brisbane Stadium on August 12, 2023, in Brisbane / Meaanjin, Australia. Credit: Quinn Rooney/Getty Images

አውስትራሊያ በቀጣዩ የግማሽ ፍፃሜ ጥሎ ማለፍ ግጥሚያ ረቡዕ ነሐሴ 10 የምትጫወተው ዛሬ ምሽት ከሚፋለሙት እንግሊዝና ኮሎምቢያ አሸናፊ ጋር ይሆናል።

ቀደም ሲል ኔዘርላንድስን 2 ለ 1 የረታችው ስፔይንና ጃፓንን በተመሳሳይ ውጤት ጃፓንን 2 ለ 1 ድል የነሳችው ስዊድን ማክሰኞ ነሐሴ 9 አመሻሽ ላይ ለፍፃሜ ዋንጫ ለመቅረብ ብርቱ ፉክክር ያካሂዳሉ።

Share

Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service