የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሁለት ዘርፎች የ‘ስታት ትሬድ ታይምስ ካርጎ ልኅቀት ሽልማት’ አሸነፈ

አየር መንገዱ ሽልማቶቹን በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው ‘ኤይር ካርጎ አፍሪካ 2023’ መርሐ ግብር ላይ ተረክቧል።

Ethiopian Airlines Boeing 777F Cargo Aircraft.jpg

Ethiopian Airlines Boeing 777F Cargo Aircraft. Credit: Nicolas Economou/NurPhoto via Getty Images

የኢትዮጵያ አየር መንገድ "የዓመቱ የአፍሪካ ካርጎ አገልግሎት ሰጪ" እና "በአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ የአየር ካርጎ ብራንድ" በሚሉ ዘርፎች የስታት ትሬድ ታይምስ ካርጎ ልኅቀት ሽልማት ማሸነፉን አስታውቋል።
አየር መንገዱ ሽልማቶቹን በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው ‘ኤር ካርጎ አፍሪካ 2023’ መርሐ ግብር ላይ መረከቡን ከአየር መንገዱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የስታት ታይምስ ሽልማት /The STAT Times Award/ በአየር የካርጎ አገልግሎት የላቀ ብቃት እና በኢንዱስትሪው ውስጥ ላስመዘገቡ የላቁ ስኬቶች እውቅና የሚሰጥ ዓለም አቀፍ ሽልማት ነው።


Share

Published

By Stringer Report
Source: SBS

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሁለት ዘርፎች የ‘ስታት ትሬድ ታይምስ ካርጎ ልኅቀት ሽልማት’ አሸነፈ | SBS Amharic