Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

አቶ በረከት ሰምኦን ከእሥር ተፈቱ

አቶ በረከት ከነበሩበት ባሕር ዳር እስር ቤት የተፈቱት “የአመክሮ ጊዜያቸውን ጨርሰው” መሆኑን ተገልጿል።

Bereket Simon.jpg

Bereket Simon. Credit: ENNY VAUGHAN/AFP/GettyImages

ያለፉትን አራት ዓመታት በእሥር ላይ ያሳለፉት የቀድሞው የኢሕአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣን አቶ በረከት ስምኦን ከእስር የተፈቱት ዛሬ ረቡዕ ጥር 17 ቀን 2015 ነው።
 አቶ በረከት ከነበሩበት ባሕር ዳር እስር ቤት የተፈቱት “የአመክሮ ጊዜያቸውን ጨርሰው” መሆኑን ተገልጿል።
አቶ በረከት ከጥረት ኮርፖሬሽን የገንዝብ ብክነት ጋር በተያያዘ በቀረበባቸው ክስ፤ የስድስት ዓመት እስራት ተፈርዶባቸው እንደነበር ይታወሳል።

ከባሕር ዳር ተነስተው አዲስ አበባ መግባታቸውም ታውቋል።


1 min read

Published

By Stringer Report

Source: SBS


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now