አቶ በረከት ሰምኦን ከእሥር ተፈቱ

አቶ በረከት ከነበሩበት ባሕር ዳር እስር ቤት የተፈቱት “የአመክሮ ጊዜያቸውን ጨርሰው” መሆኑን ተገልጿል።

Bereket Simon.jpg

Bereket Simon. Credit: ENNY VAUGHAN/AFP/GettyImages

ያለፉትን አራት ዓመታት በእሥር ላይ ያሳለፉት የቀድሞው የኢሕአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣን አቶ በረከት ስምኦን ከእስር የተፈቱት ዛሬ ረቡዕ ጥር 17 ቀን 2015 ነው።
 አቶ በረከት ከነበሩበት ባሕር ዳር እስር ቤት የተፈቱት “የአመክሮ ጊዜያቸውን ጨርሰው” መሆኑን ተገልጿል።
አቶ በረከት ከጥረት ኮርፖሬሽን የገንዝብ ብክነት ጋር በተያያዘ በቀረበባቸው ክስ፤ የስድስት ዓመት እስራት ተፈርዶባቸው እንደነበር ይታወሳል።

ከባሕር ዳር ተነስተው አዲስ አበባ መግባታቸውም ታውቋል።


Share

Published

By Stringer Report
Source: SBS

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service