በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሓት መካከል የተጀመረው የሰላም ንግግር እሑድ ያበቃል

የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚደንት ቃል አቀባይ ቪንሰንት ማግዌንያ የደቡብ አፍሪካ ሚና አስተናጋጅነትና እርዳታ ሰጪነት መሆኑን ገልጠዋል።

President Cyril Ramaphosa.jpg

South African President Cyril Ramaphosa. Credit: Alet Pretorius/Gallo Images via Getty Images

በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሓት መካከል ዛሬ ማክሰኞ ጥቅምት 15 ደቡብ አፍሪካ ውስት የተጀመረው የሰላም ንግግር እሑድ እንደሚያበቃ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚደንት ሲሪል ራማፎሳ ቃል አቀባይ ማስታወቃቸውን ሮይተርስ አመልክቷል።
የፕሬዚደንቱ ቃል አቀባይ ቪንሰንት ማግዌንያ የደቡብ አፍሪካ ሚና አስተናጋጅነትና እርዳታ ሰጪነት መሆኑንም አያይዘው ገልጠዋል።

የሰላም ንግገሩ የሚካሔደው በአፍሪካ ኅብረት አሸማጋይነትን ነው።

Share

Published

By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሓት መካከል የተጀመረው የሰላም ንግግር እሑድ ያበቃል | SBS Amharic