በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሓት መካከል የተጀመረው የሰላም ንግግር እሑድ ያበቃል

የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚደንት ቃል አቀባይ ቪንሰንት ማግዌንያ የደቡብ አፍሪካ ሚና አስተናጋጅነትና እርዳታ ሰጪነት መሆኑን ገልጠዋል።

President Cyril Ramaphosa.jpg

South African President Cyril Ramaphosa. Credit: Alet Pretorius/Gallo Images via Getty Images

በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሓት መካከል ዛሬ ማክሰኞ ጥቅምት 15 ደቡብ አፍሪካ ውስት የተጀመረው የሰላም ንግግር እሑድ እንደሚያበቃ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚደንት ሲሪል ራማፎሳ ቃል አቀባይ ማስታወቃቸውን ሮይተርስ አመልክቷል።

የፕሬዚደንቱ ቃል አቀባይ ቪንሰንት ማግዌንያ የደቡብ አፍሪካ ሚና አስተናጋጅነትና እርዳታ ሰጪነት መሆኑንም አያይዘው ገልጠዋል።

የሰላም ንግገሩ የሚካሔደው በአፍሪካ ኅብረት አሸማጋይነትን ነው።


1 min read

Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now