SKIP TO MAIN CONTENT

የአርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ ሥርዓተ ቀብር ተፈፀመ

አርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ ለ48 ዓመታት በአፋን ኦሮሞ የተለያዩ ይዘት ያላቸው ሙዚቃዎችን ለሕዝብ አቅርቧል።

AZ.jpg
Artist Zerihun Wodajo's funeral ceremony on Wednesday, April 26, 2023, at Holy Trinity Cathedral in Addis Ababa, Ethiopia. Credit: PR

1 min read

Published

By Stringer Report

Source: SBS


Skip to article content
የአንጋፋው የአፋን ኦሮሞ ሙዚቃ አቀንቃኝ ዘሪሁን ወዳጆ የቀብር ሰነ-ስረዓት በመንበር ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴደራል ቤተክርስቲያን የፌደራልና የክልል ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ዘመድ ወዳጆቹ እና አድናቂዎቹ በተገኙበት ተፈፀሟል።
አርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ በምስራቅ ወለጋ ነቀምቴ ከተማ በ1949 ዓ.ም የተወለደ ሲሆን ለ48 ዓመታት በአፋን ኦሮሞ የተለያዩ ይዘት ያላቸው ሙዚቃዎች በማቀንቀን ትልቅ አስተዋጽኦ ሲያደረግ ቆይቷል።
አርቲስቱ ባጋጠመው ሕመም ምክንያት በሕንድ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቶ ከቀናት በፊት ህይወቱ ማለፉ የሚታወስ ነዉ፡፡


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now