የአርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ ሥርዓተ ቀብር ተፈፀመ

አርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ ለ48 ዓመታት በአፋን ኦሮሞ የተለያዩ ይዘት ያላቸው ሙዚቃዎችን ለሕዝብ አቅርቧል።

AZ.jpg

Artist Zerihun Wodajo's funeral ceremony on Wednesday, April 26, 2023, at Holy Trinity Cathedral in Addis Ababa, Ethiopia. Credit: PR

የአንጋፋው የአፋን ኦሮሞ ሙዚቃ አቀንቃኝ ዘሪሁን ወዳጆ የቀብር ሰነ-ስረዓት በመንበር ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴደራል ቤተክርስቲያን የፌደራልና የክልል ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ዘመድ ወዳጆቹ እና አድናቂዎቹ በተገኙበት ተፈፀሟል።
አርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ በምስራቅ ወለጋ ነቀምቴ ከተማ በ1949 ዓ.ም የተወለደ ሲሆን ለ48 ዓመታት በአፋን ኦሮሞ የተለያዩ ይዘት ያላቸው ሙዚቃዎች በማቀንቀን ትልቅ አስተዋጽኦ ሲያደረግ ቆይቷል።
አርቲስቱ ባጋጠመው ሕመም ምክንያት በሕንድ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቶ ከቀናት በፊት ህይወቱ ማለፉ የሚታወስ ነዉ፡፡


Share

Published

By Stringer Report
Source: SBS

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service