አውስትራሊያ ቱኒዝያን ረታች

የአውስትራሊያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ሶኮሩስ ቱኒዝያን ለማሸነፍ በመብቃቱ ለሁለተኛ ጊዜ ለጥሎ ማለፍ ግጥሚያ ለማለፍ ተስፋው ለምልሟል።

Celebrations after Socceroos striker Mitch Duke scores the team's winning goal.jpg

Celebrations after Socceroos striker Mitch Duke scores the team's winning goal. Credit: Getty / Robert Cianflone

የአውስትራሊያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ሶኮሩስ ቱኒዚያን 1 ለ 0 ማሸነፍ አውስትራሊያ ውስጥ "ግዙፍ ድል" ተብሎለታል።

አውስትራሊያን ለአሸናፊነት ያበቃችውን ግብ በ23ኛው ደቂቃ ያስቆተረው ዱክ ስተላር ነው። ይህም አውስትራሊያን ለሚቀጥለው የጥሎ ማለፍ ደረጃ ሊያደርስ ይችላል የሚል ተስፋ አሳድሯል።

አውስትራሊያ ቀደም ባለው የመጀመሪያ ግጥሚያዋ በፈረንሳይ 4 ለ1 ተሸንፋለች።

ግቧን ያስቆጠረው ስቲላር "ቃላቶች የሉኝም። ትልቅ ሁነት ነው። ለቅሶ እየከጀለኝ ነው"

"አሁን በስሜት መዋጥ አልሻም። ከዴንማርክ ጋር አንድ ቀሪ ሥራ አለን። ጊዜው ለዋስትራሊያ ተጨማሪ ታሪክ መሥሪያ ነው" ሲል ከግጥሚያው በኋላ ለ SBS ገልጧል።


1 min read

Published

By Kassahun Seboqa Negewo, NACA

Source: SBS



Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now