የፌዴራል በጀት 2022/23 ይፋ ሆነ

*** የነዳጅ ቀረጥ ለስድሰት ወራት አሁን ካለው በሊትር 44 ሳንቲም በግማሽ ይቀንሳል። በአንድ ታንከር $15 ቁጠባ ያስገኛል፤ በጥቅሉ $3 ቢሊየን ወጪን ያስከትላል።

News

Australian Treasurer Josh Frydenberg hands down his fourth budget. Source: AAP

የፌዴራል በጅሮንድ ጆሽ ፍራይደንበርግ የ2022/23 በጀት ዛሬ ማምሻውን በፓርላማ ተገኝተው ይፋ አድረገዋል። 

በዚህ መሠረት፤

  • ለ10 ሚሊየን ዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ ያላቸው ገለሰቦች ከዚህ ዓመት ጁላይ 1 ጀምሮ የእንድ ጊዜ  1,500 ዶላርስ፣ ጥንዶች 3,000 የግብር ቅናሽ ያገኛሉ።
  • ለጡረተኞችና የቅናሽ ካርድ ተጠቃሚዎች $250 የአንድ ጊዜ የጥሬ ገንዘብ ክፍያ፤ በጥቅሉ $5.6 ቢሊየን ወጪን ያስከትላሉ።
  • የነዳጅ ቀረጥ ለስድሰት ወራት አሁን ካለው በሊትር 44 ሳንቲም በግማሽ ይቀንሳል። በአንድ ታንከር $15 ቁጠባ ያስገኛል፤ በጥቅሉ $3 ቢሊየን ወጪን ያስከትላል።
  • ጠቅላላ የአገሪቱ ዕዳ በ2023-24 ከአንድ ትሪሊየን ዶላር በላይ ያሻቅባል፤ በ2025-26 ወደ $1.17 ትሪሊየን ዶላር ወይም 44.7% ጠቅላላ የአገር ውስጥ ይንራል።
  • የሙዋዕለ ንዋይ ፍሰት ጉድለት በ2021-22 እስከ $79.8 ቢሊየን ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።
  • በቀጣይ አራት ዓመታት ውስጥ $224.7 ቢሊየን ሊደርስ ይችላል።
  • ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት 4.25% በ 2021-22, 3.5% በ 2022-23 እና 2.5% በ 2023-24 ያድጋል ተብሎ ይጠበቃል።
  • የአውስትራሊያ ሥራ አጥነት መጠን በዚህ ዓመት የሴፕቴምበር ፋይናንስ ሩብ ዓመት ወደ 3.75% ዝቅ ይላል ተብሎ ይታሰባል። 
  • ለሜዲኬይር ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት 133 ቢሊየን ዶላርስ በጀት ውስጥ ገብቷል። 
  • 18 ሚሊየን ዶላርስ ለመድብለባህል ማሕበረሰባት የአዕምሮ ጤና ድጎማ ተመድቧል።

  • ለመከላከያ ለአሥር ዓመታት 270 ቢሊየን ዶላርስ ተበጅቷል። 

Share

Published

By NACA
Presented by Kassahun Seboqa Negewo

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
የፌዴራል በጀት 2022/23 ይፋ ሆነ | SBS Amharic