'በእጅጉ ደክሞኛል' ማርክ ማክጋዋን ከምዕራብ አውስትራሊያ ፕሪሚየርነታቸው እንደሚለቁ አስታወቁ

ማርክ ማጋዋን ከፕሪሚየርነታቸውና በውክልና ከተመረጡበት ሮኪንግሃም የምክር ቤት አባልነታቸው ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ይሰናበታሉ።

WA Premier Mark McGowan .jpg

WA Premier Mark McGowan. Credit: Matt Jelonek/Getty Images

የምዕራብ አውስትራሊያ ፕሪሚየር ማርክ ማጋዋን በድንገት ከኃላፊነታቸው መልቀቅ ያልተጠበቀ አስደንጋጭ ዜና ሆኗል።

ማክጋዋን፤ ከማርች 2017 አንስቶ ፕሪሚየር ሆነው ምዕራብ አውስትራሊያን መርተዋል፣ በኮቪድ 19 ወረርሽ ቀውስ ወቅት አመራር ሰጥተዋል፣ በ2021 በመጠነ ሰፊ የምርጫ ውጤት ለአሸናፊነት በቅተዋል።

 ባለፈው ማርች በሕዝብ ዘንድ ያላቸው ተቀባይነት 63 ፐርሰንት ነበር።

ፕሪሚየር ማርክ ማክጋዋን ለምን ኃላፊነታቸው ለመልቀቅ እንዳሹ ሲገልጡ፤

 
"እንደዋዛ የወሰንኩት ውሳኔ ሳይሆን፤ እውነቱ እጅግ በጣም መድከሜ ነው። በእጅጉ ደክሞኛል" ብለዋል


 







Share

Published

By NACA, Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service