ቪክቶርያ ተጨማሪ ገደቦች አላላች

Victorian leaders at Sunday’s COVID-19 press conference

Victorian leaders at Sunday’s COVID-19 press conference Source: AAP

 ቪክቶርያ ምንም አይነት የኮሮናቫይረስን ሳታሳይ 23 ቀናትን አስቆጥራለች፡፡

ይህንኑ ተከትለው የቪክቶርያ ፕሪምየር ዳንኤል አንድሪውስ ተጨማሪ ገደቦች መላላታቸውን ይፋ አድርገዋል

  • 25 % የሚሆኑ እና በግል ድርጅቶች የሚሰሩ ከኖቬምበር 30 በኋላ ወደ ስራ ገበታቸው ይመላሳሉ

  • በመኖሪያ ቤት ከሰኞ ጀምሮ እስከ15 ሰዎችን ማስተናገድ ይቻላል

  • ከመኖሪያ ቤት ወጭ እስከ 50 ሰዎች በአንድ ላይ መሰባሰብ ይችላሉ

  • የፊት መሸፈኛ በሁሉም ቦታ ግዴታነቱ ቀርቶ ቦታ እየተመረጠ የሚደረግ ይሆናል

ይህ በእንዲህ እንዳለ የሜልበርን ከንቲባ ሳሊ ካፕ ከተማዋ የሜልበርን  ነዋሪዎች እና በከተማ አካባቢ የሚሰሩ ሰራተኞችን በደስታ ለመቀበል መዘጋጀቷን አስታውቀዋል ፡፡


Share

Published

Updated


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service