ቪክቶርያ ተጨማሪ ገደቦች አላላች

Victorian leaders at Sunday’s COVID-19 press conference

Victorian leaders at Sunday’s COVID-19 press conference Source: AAP

 ቪክቶርያ ምንም አይነት የኮሮናቫይረስን ሳታሳይ 23 ቀናትን አስቆጥራለች፡፡

ይህንኑ ተከትለው የቪክቶርያ ፕሪምየር ዳንኤል አንድሪውስ ተጨማሪ ገደቦች መላላታቸውን ይፋ አድርገዋል

  • 25 % የሚሆኑ እና በግል ድርጅቶች የሚሰሩ ከኖቬምበር 30 በኋላ ወደ ስራ ገበታቸው ይመላሳሉ
  • በመኖሪያ ቤት ከሰኞ ጀምሮ እስከ15 ሰዎችን ማስተናገድ ይቻላል
  • ከመኖሪያ ቤት ወጭ እስከ 50 ሰዎች በአንድ ላይ መሰባሰብ ይችላሉ
  • የፊት መሸፈኛ በሁሉም ቦታ ግዴታነቱ ቀርቶ ቦታ እየተመረጠ የሚደረግ ይሆናል

ይህ በእንዲህ እንዳለ የሜልበርን ከንቲባ ሳሊ ካፕ ከተማዋ የሜልበርን  ነዋሪዎች እና በከተማ አካባቢ የሚሰሩ ሰራተኞችን በደስታ ለመቀበል መዘጋጀቷን አስታውቀዋል ፡፡


1 min read

Published

Updated


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now