SKIP TO MAIN CONTENT

ቪክቶርያ ተጨማሪ ገደቦች አላላች

Victorian leaders at Sunday’s COVID-19 press conference
Victorian leaders at Sunday’s COVID-19 press conference Source: AAP

1 min read

Published

Updated


Skip to article content

 ቪክቶርያ ምንም አይነት የኮሮናቫይረስን ሳታሳይ 23 ቀናትን አስቆጥራለች፡፡

ይህንኑ ተከትለው የቪክቶርያ ፕሪምየር ዳንኤል አንድሪውስ ተጨማሪ ገደቦች መላላታቸውን ይፋ አድርገዋል

  • 25 % የሚሆኑ እና በግል ድርጅቶች የሚሰሩ ከኖቬምበር 30 በኋላ ወደ ስራ ገበታቸው ይመላሳሉ
  • በመኖሪያ ቤት ከሰኞ ጀምሮ እስከ15 ሰዎችን ማስተናገድ ይቻላል
  • ከመኖሪያ ቤት ወጭ እስከ 50 ሰዎች በአንድ ላይ መሰባሰብ ይችላሉ
  • የፊት መሸፈኛ በሁሉም ቦታ ግዴታነቱ ቀርቶ ቦታ እየተመረጠ የሚደረግ ይሆናል

ይህ በእንዲህ እንዳለ የሜልበርን ከንቲባ ሳሊ ካፕ ከተማዋ የሜልበርን  ነዋሪዎች እና በከተማ አካባቢ የሚሰሩ ሰራተኞችን በደስታ ለመቀበል መዘጋጀቷን አስታውቀዋል ፡፡


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now