የእንግሊዝና ኢራን ግጥሚያ በርካታ ግቦች የተቆጠሩበት ቢሆንም ለአሸናፊነት ለመብቃት ብርቱ ፍልሚያ መታየት የጀመረው የመጀመሪያው አጋማሽ ላይ ዘግየት ብሎ ነው።
ግብ ማስቆጠር ሲጀመር ግና በመጀመሪያው አጋማሽ ጨዋታ በ11 ደቂቃዎች ውስጥ ሶስት ግቦች ተቆጥረዋል።
በሁለተኛው አጋማሽም ፍልሚያው ጠንክሮ፤ ጥቃቱ በርትቶ ታይቷል።
የግጥሚያው ጠቅላላ ውጤትም እንግሊዝ 6 ኢራን 2 ግቦችን በማስቆጠር ተጠናቅቋል።
ለእንግሊዝ ቡካዮ ሳካ ለእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል።

Bukayo Saka of England in action during the FIFA World Cup Qatar 2022 Group B match between England and IR Iran at Khalifa International Stadium on November 21, 2022 in Doha, Qatar. Credit: Ian MacNicol/Getty Images