ኢትዮጵያ ግማሽ ትሪሊዮን ብር በጀት አፀደቀች

*** በ2014 ዓ.ም ከተያዘዉ በጀት መካከል መንገድ 67.45 ቢሊየን፤ ትምህርት 66.06 ቢሊየን ፤ ዕዳ ክፍያ 45.12 ፤ መከላከያ 22.00 ቢሊየን ብር እና ጤና 20.43 ቢሊየን ብር የተመደበላቸው ቀዳሚ ሴክተሮች ሆነዋል።

SBS Amharic

Source: SBS Amharic

ዛሬ ጠዋቱን በተከናወነው የ6ተኛው የስራ ዘመን 4ተኛ ልዩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ የ2014 የኢትዮጵያ ዓመታዊ በጀት 561.7 ቢሊየን ብር ሆኖ ፀድቋል።

በጀቱ 162.17 ቢሊየን ብሩ ለመደበኛ ወጭ፤ 183.55 ቢሊየኑ ለካፒታል ወጭ ፤ 203.95 ቢሊየን ለክልሎች ድጋፍ እንዲሁም 12.00 ቢሊየን ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ይውላል፡፡
Budget 2014.
Source: Ethiopian Parliament


የ2014 የፌደራል መንግስት ጠቅላላ ገቢ ከታክስ 334.01 ፤ ታክስ ካልሆኑ 35.10 እንዲሁም መሰረታዊ አገልግሎት ከለላ እርዳታ 38.75 እና ፕሮጀክት እርዳታ 28.06 ቢሊዮን እንደሚሰበሰብ ተገልጿል፡፡
Budget 2014.
Source: Ethiopian Parliament


በ2014 ዓ.ም ከተያዘዉ በጀት መካከል መንገድ 67.45 ቢሊየን፤ ትምህርት 66.06 ቢሊየን ፤ ዕዳ ክፍያ 45.12 ፤ መከላከያ 22.00 ቢሊየን ብር እና ጤና 20.43 ቢሊየን ብር የተመደበላቸው ቀዳሚ ሴክተሮች ሆነዋል።

[ ደመቀ ከበደ ፡ አዲስ አበባ ]


Share

Published

By Demeke Kebede

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service