SKIP TO MAIN CONTENT

በጦርነቱ ሳቢያ የተፈናቀሉት ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የአለም አቀፍ ለጋሾች ፈቃዳቸውን ማሳታቸው ተገለጸ

.
Source: PD

1 min read

Published

Updated


Skip to article content

በጦርነቱ ሳቢያ የተፈናቀሉት ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የአለም አቀፍ ለጋሾች ፈቃዳቸውን ማሳታቸው ተገለጸ

በሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም ከዓለም አቀፍ ለጋሾች ጋር ውይይት መደረጉን የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል አስታወቁ።

ከዚህ በፊት ባጋጠሙን የተለያዩ ተፈሯዊም ይሁን ሰው ሰራሽ አደጋዎች ላይ አስቸኳይ እርዳታ በማቅረብ ቀና ትብብራቸውን ያሳዩ ተቋማት አሁንም ባጋጠሙ ችግሮች ትብብራቸው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ማረጋገጣቸውን ሚንስትሯ በማህበራዊ ገፃቸው አስታውቀዋል።


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now