በጦርነቱ ሳቢያ የተፈናቀሉት ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የአለም አቀፍ ለጋሾች ፈቃዳቸውን ማሳታቸው ተገለጸ

.

Source: PD

በጦርነቱ ሳቢያ የተፈናቀሉት ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የአለም አቀፍ ለጋሾች ፈቃዳቸውን ማሳታቸው ተገለጸ

በሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም ከዓለም አቀፍ ለጋሾች ጋር ውይይት መደረጉን የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል አስታወቁ።

ከዚህ በፊት ባጋጠሙን የተለያዩ ተፈሯዊም ይሁን ሰው ሰራሽ አደጋዎች ላይ አስቸኳይ እርዳታ በማቅረብ ቀና ትብብራቸውን ያሳዩ ተቋማት አሁንም ባጋጠሙ ችግሮች ትብብራቸው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ማረጋገጣቸውን ሚንስትሯ በማህበራዊ ገፃቸው አስታውቀዋል።


Share

Published

Updated


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
በጦርነቱ ሳቢያ የተፈናቀሉት ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የአለም አቀፍ ለጋሾች ፈቃዳቸውን ማሳታቸው ተገለጸ | SBS Amharic