በጦርነቱ ሳቢያ የተፈናቀሉት ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የአለም አቀፍ ለጋሾች ፈቃዳቸውን ማሳታቸው ተገለጸ

.

Source: PD

በጦርነቱ ሳቢያ የተፈናቀሉት ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የአለም አቀፍ ለጋሾች ፈቃዳቸውን ማሳታቸው ተገለጸ

በሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም ከዓለም አቀፍ ለጋሾች ጋር ውይይት መደረጉን የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል አስታወቁ።

ከዚህ በፊት ባጋጠሙን የተለያዩ ተፈሯዊም ይሁን ሰው ሰራሽ አደጋዎች ላይ አስቸኳይ እርዳታ በማቅረብ ቀና ትብብራቸውን ያሳዩ ተቋማት አሁንም ባጋጠሙ ችግሮች ትብብራቸው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ማረጋገጣቸውን ሚንስትሯ በማህበራዊ ገፃቸው አስታውቀዋል።


1 min read

Published

Updated


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now