SKIP TO MAIN CONTENT

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆኑ

***አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

DPM and FM Demeke Mekonnen
DPM and FM Demeke Mekonnen Source: PD

1 min read

Published


Skip to article content

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥቅምት 29 2013 የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ።

 

• አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፣

 • ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም

 

• ሌ/ጄኔራል አበባው ታደሰ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም

 

• አቶ ተመስገን ጥሩነህ የብሔራዊ መረጃና ድህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር

 

• ኮሚሽነር ደመላሽ ገ/ሚካኤል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር

• አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ የደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለም፤ የአቶ ተመስገን ጥሩነህን ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድርነት ተነስቶ የብሔራዊ መረጃና ድህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር መሆንን የማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት አቶ አገኘሁ ተሻገር የክልሉ ርእሰ መሥስዳደር ሆነዋል።

 


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now