ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆኑ

***አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

DPM and FM Demeke Mekonnen

DPM and FM Demeke Mekonnen Source: PD

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥቅምት 29 2013 የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ።
 

• አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፣

 • ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም

 
• ሌ/ጄኔራል አበባው ታደሰ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም

 
• አቶ ተመስገን ጥሩነህ የብሔራዊ መረጃና ድህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር

 
• ኮሚሽነር ደመላሽ ገ/ሚካኤል የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር
• አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ የደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለም፤ የአቶ ተመስገን ጥሩነህን ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድርነት ተነስቶ የብሔራዊ መረጃና ድህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር መሆንን የማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት አቶ አገኘሁ ተሻገር የክልሉ ርእሰ መሥስዳደር ሆነዋል።

 




Share

Published


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service