ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የአምባሳደርነት ሹመት ሰጡ

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የካቲት 24, 2012 ኢትዮጵያን በተለያዩ አገራት በዲፕሎማሲ ዘርፍ ወክለው ለሚያገለግሉ ዲፕሎማቶች የአምባሳደርነት ማዕረግ ሰጡ።

President Sahle-Work appoints ambassadors

Sahle-Work Zewde, President of Ethiopia Source: Courtesy of PD

 

1. አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

2. ወ/ሮ የአለም ፀጋይ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

3. ወ/ሮ ሂሩት ዘመነ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

4. አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

5. አቶ ባጫ ጊና - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

6. አቶ ይበልጣል አዕምሮ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

7. አቶ ምህረተአብ ሙሉጌታ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

8. አቶ ነብያት ጌታቸው - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

9. አቶ ተፈሪ መለስ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

10. አቶ አድጐ አምሳያ - አምባሳደር

11. አቶ ጀማል በከር - አምባሳደር

12. አቶ አብዱ ያሲን - አምባሳደር

13. አቶ ለገሠ ገረመው - አምባሳደር

14. ወይዘሮ እየሩሳሌም አምደማርያም - አምባሳደር

15. አቶ ሽብሩ ማሞ አምባሳደር ሆነው ተሾመዋል።

 - የፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት 


1 min read

Published

By Kassahun Seboqa Negewo



Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now