ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የአምባሳደርነት ሹመት ሰጡ

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የካቲት 24, 2012 ኢትዮጵያን በተለያዩ አገራት በዲፕሎማሲ ዘርፍ ወክለው ለሚያገለግሉ ዲፕሎማቶች የአምባሳደርነት ማዕረግ ሰጡ።

President Sahle-Work appoints ambassadors

Sahle-Work Zewde, President of Ethiopia Source: Courtesy of PD

 

1. አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

2. ወ/ሮ የአለም ፀጋይ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

3. ወ/ሮ ሂሩት ዘመነ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

4. አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

5. አቶ ባጫ ጊና - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

6. አቶ ይበልጣል አዕምሮ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

7. አቶ ምህረተአብ ሙሉጌታ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

8. አቶ ነብያት ጌታቸው - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት

9. አቶ ተፈሪ መለስ - በባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነት


10. አቶ አድጐ አምሳያ - አምባሳደር

11. አቶ ጀማል በከር - አምባሳደር

12. አቶ አብዱ ያሲን - አምባሳደር

13. አቶ ለገሠ ገረመው - አምባሳደር

14. ወይዘሮ እየሩሳሌም አምደማርያም - አምባሳደር

15. አቶ ሽብሩ ማሞ አምባሳደር ሆነው ተሾመዋል።

 - የፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት 



Share

Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የአምባሳደርነት ሹመት ሰጡ | SBS Amharic