የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 12 የምክር ቤቱ አባላትን ያለ መከሰስ መብት አነሳ

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው ጉባኤ በሙስና፣በማኅበረሰቡ መካከል ሁከት በመፍጠርና በሥርዓት አልበኝነት፤ እንዲሁም በሌሎች ወንጀሎች ተጠርጣሪ ናቸው ያላቸውን የ12 የምክር ቤት አባላላቱን ያለ መከሰስ መብት በማንሳት ጉባዔው መጠናቀቁን የሶማሌ ክልል ሬድዮና ቴሌቪዥን ዘግበዋል።

Somali region

Source: Courtesy of PD

ምክር ቤቱ ያለመከሰስ መብታቸውን የነፈጋቸው አባላት ስም ዝርዝርም ይፋ ሆኗል።

 1.አህመድ መሀመድ ላይሊ

2.አህመድ አዳን አህመድ

3.አብዲወሊ መሀመድ ፋራህ

4.መሀድ ሀሰን መሀመድ

5.ሻፊ አሺር

6.ነዲር ዩሱፍ ኣደም

7.አብዲረሳቅ አብዱላሂ በይሌ

8.ዩሱፍ ኢልሚ ኢሳቅ

9.አህመድ ሀሰን ኑር

10.ዩሱፍ አህመድ ሂርሲ

11.ኒምዓን አብዱላሂ ሀመሬ

12.አብዱራህማን ኡራግቴ ናቸው


1 min read

Published

By Stringer


Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now