በቪክቶርያ የተጣለው ገደብ ለአንድ ሳምንት ተራዘመ

በቪክቶርያ 13 አዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎችን ቁጥር በመመዝገቡ ገደቡ መራዘሙን ፕርምየር ዳንኤል አንድሪውስ አስታወቀዋል ።

Victorian Premier Daniel Andrews announces a Victoria lockdown (AAP)

Victorian Premier Daniel Andrews announces a Victoria lockdown (AAP) Source: AAP

ፕርምየር ዳንኤል አንድሪውስ የኮቪድ - 19 ወረርሽኙን ለማጥፋት ተጨማሪ ጊዜ ያስፈልገናል ስለሆነም ገደቡን ለሰባት ቀናት አራዝመናል ሲሉ ተነገሩ ።

በቪክቶርያ በማህበረሰብ ውስጥ እየተሰራጨ ያለው የኮቪድ - 19 ተያዦች ቁጥር በመጨመሩ ሳቢያ ተጥሎ የነበረው ገደብ ለተጨማሪ አንድ ሳምንት ተራዝሟል።

ፕርምየር ዳናኤል አንድሪውስ ያረጋገጡትም አምስት ቀን የነበረው ገደብ እስከ መጪው ማክሰኞ ጁላይ 27 ድረስ መራዘሙን ነው።

“ ጊዜ እንፈልጋለን በከፈተኛ የጤና ኦፊሰሮች ምክር ላይ በመመስረት ገደቡን ለተጨማሪ ሰባት ቀናት አረዝመነዋል ” ሲሉ ለሪፖርተሮች ተናግረዎል ።

“ ራሳችንን ለአደጋ ማጋለጥ አንፈልግም የማናውቀው የቫይረስ ስርጭት አለ”

ቪክቶርያ 13 አዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎችን ቁጥር ያስመዘገበች ሲሆን እስከ ማክሰኞ ድረስ ባለው መረጃ መሰረትም 50,000 የሚሆኑ ሰዎች የኮቪድ - 19 ምርመራን አድርገዋል ።

በትናንትናው እላት የተመዘገበው 12 የተጠቂዎች ቁጥርም በአሁን ሰአት ካለው የዴልታ ቫርያንት ወረርሽኝ ጋር ተያያዝ ሲሆን ምንጩም ከኒው ሳውዝዊልስ ነው ። የአንደኛውን የቨይረስ ምንጭ ለማወቅ አሁንም በምርመራ ላይ ያለ ሲሆን የተቀሩት ዘጠኙ በለይቶ ማቆያ ይገኛሉ ።


Share

Published

Updated

By Tom Stayner
Presented by Martha Tsegaw

Share this with family and friends


Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service