ወ/ሮ ትንሳኤ ሙሉጌታ በሲድኒ የአማኑኤል ቤተክርስትያን የሴቶች ህብረት መሪ ፤ በመጪው እሁድ የሚከበረውን የእናቶች ቀን ምክንያት በማድረግ ፤ የሴቶቹ ህብረት ለበአሉ ስላዘጋጀው ልዩ ዝግጅት እና የእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

