“ኤምባሲው አውስትራሊያ ያለው የሚደግፉም የሚቃወሙም ኢትዮጵያውያንን ለማገልገል ነው፤ ኢትዮጵያ የሁሉም ነች” - አምባሳደር ዶ/ር ሙክታር ከድር

Muktar Kedir

Dr Muktar Kedir, Ethiopian Ambassador to Australia. Source: M.Kedir

ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ናቸው። ቀደም ሲልም በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚደንትነት፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት ማዕረግ የሪፎርም፣ የመልካም አስተዳደርና የሲቪል ሰርቪስ ዘርፍ አስተባባሪ፣ በኦቶዋ ካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር ማዕረግ የኢኮኖሚና ቢዝነስ ዘርፍ ኃላፊና በሌሎችም የተለያዩ መንግሥታዊ የኃላፊነት ዕርከኖች አገልግለዋል። ዜጎችን ማዕከል ስላደረገ ዲፕሎማሲ ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢትዮጵያው አየር መንገድ ወደ አውስትራሊያ በረራ
  • ዲፕሎማሲያዊ ዘመቻ
  • ተቃራኒ ድምፆችን ማድመጥ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service