“ኤምባሲው አውስትራሊያ ያለው የሚደግፉም የሚቃወሙም ኢትዮጵያውያንን ለማገልገል ነው፤ ኢትዮጵያ የሁሉም ነች” - አምባሳደር ዶ/ር ሙክታር ከድር17:29Dr Muktar Kedir, Ethiopian Ambassador to Australia. Source: M.Kedirኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.59MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ናቸው። ቀደም ሲልም በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚደንትነት፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት ማዕረግ የሪፎርም፣ የመልካም አስተዳደርና የሲቪል ሰርቪስ ዘርፍ አስተባባሪ፣ በኦቶዋ ካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር ማዕረግ የኢኮኖሚና ቢዝነስ ዘርፍ ኃላፊና በሌሎችም የተለያዩ መንግሥታዊ የኃላፊነት ዕርከኖች አገልግለዋል። ዜጎችን ማዕከል ስላደረገ ዲፕሎማሲ ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያው አየር መንገድ ወደ አውስትራሊያ በረራዲፕሎማሲያዊ ዘመቻተቃራኒ ድምፆችን ማድመጥShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያዊነት ልዩ ኩራታችን ነው፤ ይህን አዲስ ዓመት ለሀገራችን ኢትዮጵያና ለልጆቿ የሰላም፣ የጤናና የሕዳሴ ያድርግልን" ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴየአባቶች ቀን አከባበር በሀገረ አውስትራሊያ"አዲሱን ዓመት ስናከብር በአንድነቷ የጠነከረች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስተላለፍ ጠንክራችሁ የምትቀጥሉበት ዓመት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ" አምባሳደር አንዋር ሙክታርለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 233 ቢሊየን ብር ወጪ መደረጉን የኢትዮጵያ መብራት ኃይል አስታወቀ