“ኤምባሲው አውስትራሊያ ያለው የሚደግፉም የሚቃወሙም ኢትዮጵያውያንን ለማገልገል ነው፤ ኢትዮጵያ የሁሉም ነች” - አምባሳደር ዶ/ር ሙክታር ከድር17:29Dr Muktar Kedir, Ethiopian Ambassador to Australia. Source: M.Kedirኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.59MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙክታር ከድር በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ናቸው። ቀደም ሲልም በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚደንትነት፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት ማዕረግ የሪፎርም፣ የመልካም አስተዳደርና የሲቪል ሰርቪስ ዘርፍ አስተባባሪ፣ በኦቶዋ ካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር ማዕረግ የኢኮኖሚና ቢዝነስ ዘርፍ ኃላፊና በሌሎችም የተለያዩ መንግሥታዊ የኃላፊነት ዕርከኖች አገልግለዋል። ዜጎችን ማዕከል ስላደረገ ዲፕሎማሲ ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያው አየር መንገድ ወደ አውስትራሊያ በረራዲፕሎማሲያዊ ዘመቻተቃራኒ ድምፆችን ማድመጥShareLatest podcast episodesከእሥራኤል እሥር ቤት የወጡ አውስትራሊያውያን የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ድጋፍ አሳፋሪ ነው አሉኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራዋን ከዓርብ አንስታ በይፋ ትጀምራለችየአውስትራሊያውያን - አይሁዳውያን ማኅበረሰብ አባላት ኦክቶበር 7 በሐማስ የተገደሉ እሥራኤላውያንን ሁለተኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ አስበው ዋሉ#96 At a swimming lesson (Med)