“ኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሐዊ የአገልግሎት መሠረተ-ልማት ሊኖር ይገባል” ዶ/ር አዳነ ገበያው20:35Dr Adane Gebeyaw Kassa. Source: AG. Kassaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.42MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አዳነ ገበያው - በ Prairie ስቴት ኮሌጅ የተቋማዊ ምርምርና ዕቅድ ዳይሬከተር፤ መንግሥታዊ አኃዞችን ዋቤ ነቅሰው በክፍለ አገራት (ክልሎች) ደረጃ በንጽጽሮሽ በማስተያየት ትምህርት ቤቶች፣ ሆስፒታሎች፣ መንገዶችና የንጹሕ መጠጥ ስርጭቶች ካለው የሕዝብ ቁጥር አንጻር ፍትሐዊ የመሠረተ ልማት መዛባት እንደሚታይና ማስተካከያም እንደምን ሊበጅለት እንደሚገባ ያመላክታሉ።አንኳሮችየመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት እውነታ ላይ የተመረኮዘ ወቅታዊ መረጃዎች ፋይዳንጽጽሮሽ - እኩልነትና ፍትሐዊነትየሕዝብ ቆጠራ ውጤቶችShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ