“ኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሐዊ የአገልግሎት መሠረተ-ልማት ሊኖር ይገባል” ዶ/ር አዳነ ገበያው20:35Dr Adane Gebeyaw Kassa. Source: AG. Kassaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.42MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አዳነ ገበያው - በ Prairie ስቴት ኮሌጅ የተቋማዊ ምርምርና ዕቅድ ዳይሬከተር፤ መንግሥታዊ አኃዞችን ዋቤ ነቅሰው በክፍለ አገራት (ክልሎች) ደረጃ በንጽጽሮሽ በማስተያየት ትምህርት ቤቶች፣ ሆስፒታሎች፣ መንገዶችና የንጹሕ መጠጥ ስርጭቶች ካለው የሕዝብ ቁጥር አንጻር ፍትሐዊ የመሠረተ ልማት መዛባት እንደሚታይና ማስተካከያም እንደምን ሊበጅለት እንደሚገባ ያመላክታሉ።አንኳሮችየመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት እውነታ ላይ የተመረኮዘ ወቅታዊ መረጃዎች ፋይዳንጽጽሮሽ - እኩልነትና ፍትሐዊነትየሕዝብ ቆጠራ ውጤቶችShareLatest podcast episodesየአውስትራሊያውያን - አይሁዳውያን ማኅበረሰብ አባላት ኦክቶበር 7 በሐማስ የተገደሉ እሥራኤላውያንን ሁለተኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ አስበው ዋሉ#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)