“ኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሐዊ የአገልግሎት መሠረተ-ልማት ሊኖር ይገባል” ዶ/ር አዳነ ገበያው

Dr Adane Gebeyaw Kassa

Dr Adane Gebeyaw Kassa. Source: AG. Kassa

ዶ/ር አዳነ ገበያው - በ Prairie ስቴት ኮሌጅ የተቋማዊ ምርምርና ዕቅድ ዳይሬከተር፤ መንግሥታዊ አኃዞችን ዋቤ ነቅሰው በክፍለ አገራት (ክልሎች) ደረጃ በንጽጽሮሽ በማስተያየት ትምህርት ቤቶች፣ ሆስፒታሎች፣ መንገዶችና የንጹሕ መጠጥ ስርጭቶች ካለው የሕዝብ ቁጥር አንጻር ፍትሐዊ የመሠረተ ልማት መዛባት እንደሚታይና ማስተካከያም እንደምን ሊበጅለት እንደሚገባ ያመላክታሉ።


አንኳሮች


  • የመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት እውነታ ላይ የተመረኮዘ ወቅታዊ መረጃዎች ፋይዳ
  • ንጽጽሮሽ - እኩልነትና ፍትሐዊነት
  • የሕዝብ ቆጠራ ውጤቶች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሐዊ የአገልግሎት መሠረተ-ልማት ሊኖር ይገባል” ዶ/ር አዳነ ገበያው | SBS Amharic