“ኢትዮጵያ ውስጥ ፍትሐዊ የአገልግሎት መሠረተ-ልማት ሊኖር ይገባል” ዶ/ር አዳነ ገበያው20:35Dr Adane Gebeyaw Kassa. Source: AG. Kassaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.42MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አዳነ ገበያው - በ Prairie ስቴት ኮሌጅ የተቋማዊ ምርምርና ዕቅድ ዳይሬከተር፤ መንግሥታዊ አኃዞችን ዋቤ ነቅሰው በክፍለ አገራት (ክልሎች) ደረጃ በንጽጽሮሽ በማስተያየት ትምህርት ቤቶች፣ ሆስፒታሎች፣ መንገዶችና የንጹሕ መጠጥ ስርጭቶች ካለው የሕዝብ ቁጥር አንጻር ፍትሐዊ የመሠረተ ልማት መዛባት እንደሚታይና ማስተካከያም እንደምን ሊበጅለት እንደሚገባ ያመላክታሉ።አንኳሮችየመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት እውነታ ላይ የተመረኮዘ ወቅታዊ መረጃዎች ፋይዳንጽጽሮሽ - እኩልነትና ፍትሐዊነትየሕዝብ ቆጠራ ውጤቶችShareLatest podcast episodes"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ