"በአሁኑ ወቅት የሠራተኛ እጥረት እንጂ የሥራ እጥረት የለም፤ሥራ ለሚፈልግ ሰው በእኛ አካባቢ በብዛት ሥራ አለ"አቶ ልዑል ፍስሃ11:19Luel Fesseha. Credit: L.Fesseha.SBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.4MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ልዑል ፍስሃ - በሜልተን ከፍለ ከተማ በወጣቶች ዲፓርትመንት የሥራና ስልጠና አማካሪ፤ የሜልተን ክፍለ ከተማ የወጣቶች ዲፓርትመንት ሚና፣ አገልግሎቶችና ሰሞኑን ለሥራ ፈላጊዎች ክፍት የሆኑ የአውሮፕላን ማረፊያ የሥራ ዕድሎችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየአገልግሎት ዘርፎችየተከወኑ ድርጊቶችየሥራ ዕድሎችShareLatest podcast episodesከእሥራኤል እሥር ቤት የወጡ አውስትራሊያውያን የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ድጋፍ አሳፋሪ ነው አሉኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራዋን ከዓርብ አንስታ በይፋ ትጀምራለችየአውስትራሊያውያን - አይሁዳውያን ማኅበረሰብ አባላት ኦክቶበር 7 በሐማስ የተገደሉ እሥራኤላውያንን ሁለተኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ አስበው ዋሉ#96 At a swimming lesson (Med)