“ የእምቅ አውድ ፕሮዳሽን ዋና አላማ ለማህበረሰባችን አስተዋጻኦ ያበረከቱ ሰዎችን ታሪክ ቀርጾ ለትውልድ ማቆየት ነው። ”- ወ/ ሮ ቅድስት ደስታ

Kidest and Ermias.jpg

K.Desta

በቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች ኤርምያስ ወንድሙ ህይወት ዙርያ ያጠነጠነ ዘጋቢ ፊልም በመጪው ቅዳሜ በሜልበርን ይመረቃል። የዘጋቢ ፊልሙ አዘጋጅ ወ/ሮ ቅድስት ደስታ የእምቅ አውድ ፕሮዳሽን አዘጋጅ እና አቅራቢ ዘጋቢ ፊልሙን ለምን ማዘጋጀት እንደፈለጉ ገልጸውልናን ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ የእምቅ አውድ ፕሮዳሽን ዋና አላማ ለማህበረሰባችን አስተዋጻኦ ያበረከቱ ሰዎችን ታሪክ ቀርጾ ለትውልድ ማቆየት ነው። ”- ወ/ ሮ ቅድስት ደስታ | SBS Amharic