በቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች ኤርምያስ ወንድሙ ህይወት ዙርያ ያጠነጠነ ዘጋቢ ፊልም በመጪው ቅዳሜ በሜልበርን ይመረቃል። የዘጋቢ ፊልሙ አዘጋጅ ወ/ሮ ቅድስት ደስታ የእምቅ አውድ ፕሮዳሽን አዘጋጅ እና አቅራቢ ዘጋቢ ፊልሙን ለምን ማዘጋጀት እንደፈለጉ ገልጸውልናን ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Presented by Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

