Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“ የእምቅ አውድ ፕሮዳሽን ዋና አላማ ለማህበረሰባችን አስተዋጻኦ ያበረከቱ ሰዎችን ታሪክ ቀርጾ ለትውልድ ማቆየት ነው። ”- ወ/ ሮ ቅድስት ደስታ

Kidest and Ermias.jpg
K.Desta

በቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች ኤርምያስ ወንድሙ ህይወት ዙርያ ያጠነጠነ ዘጋቢ ፊልም በመጪው ቅዳሜ በሜልበርን ይመረቃል። የዘጋቢ ፊልሙ አዘጋጅ ወ/ሮ ቅድስት ደስታ የእምቅ አውድ ፕሮዳሽን አዘጋጅ እና አቅራቢ ዘጋቢ ፊልሙን ለምን ማዘጋጀት እንደፈለጉ ገልጸውልናን ።


Published

Presented by Martha Tsegaw

Source: SBS


Share this with family and friends


በቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች ኤርምያስ ወንድሙ ህይወት ዙርያ ያጠነጠነ ዘጋቢ ፊልም በመጪው ቅዳሜ በሜልበርን ይመረቃል። የዘጋቢ ፊልሙ አዘጋጅ ወ/ሮ ቅድስት ደስታ የእምቅ አውድ ፕሮዳሽን አዘጋጅ እና አቅራቢ ዘጋቢ ፊልሙን ለምን ማዘጋጀት እንደፈለጉ ገልጸውልናን ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now