“ባለፉት 17 ዓመታት 83 ከመቶ ከስደት የመጡ አፍሪካውያን-አውስትራሊያውያን የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን አልጨረሱም። ኢትዮጵያውያን የተሻሉ ናቸው።” - ዶ/ር ተበጀ ሞላ

Dr Tebeje Molla Source: Courtesy of TM
ዶ/ር ተበጀ ሞላ፤ በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና ማኅበራዊ ፍትሕ ጥናት ተመራማሪ፤ የአፍሪካውያንን የሠፈራ ታሪክ መነሻና በሰብዓዊ ቪዛ ወደ አውስትራሊያ የዘለቁ ወጣቶች በከፍተኛ ቁጥር የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ማጠናቀቅ አለመቻል አስባቦችን አንስተው ይናገራሉ።
Share




