“በአዲሱ ዓመት አንድ በሚያደርጉን ላይ በጋራ እንድንሠራ ጥሪዬን አቀርባለሁ። መልካም አዲስ ዓመት!” - ሰላማዊት ዳዊት

Selamawit Dawit Source: EDA
ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት፤ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጄንሲ ዳይሬክተር፤ ኤጄንሲው ካለፈው ዓመት ምሥረታው ጀምሮ ተልዕኮዎቹን ከዳር ለማድረስ ያከናወናቸውን አበይት ተግባራትና ነድፏቸው ስላሉ ውጥኖቹ ይናገራሉ። በባሕር ማዶ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ - ኢትዮጵያዉያን የአዲስ ዓመት መልካም ምኞትና መልዕክታቸውን ያቀርባሉ።
Share




