አገርኛ ሪፖርት -ኤጄቶ የሲዳማ አንቀሳቃሽ ሀይል ሲዳማ ራሱን የቻለ ክልል መሆን አለበት አለ።10:27Sidama Source: PDSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (19.14MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ኤጄቶ የሲዳማ አንቀሳቃሽ ሀይል ሲዳማ ክልል ራሱን የቻለ ክልል መሆኑን የሚያረጋግጥ መግለጫ ሊያወጣ ነው። ሀምሌ 11 -2011 ሲዳማ ከደቡብ ተገንጥሎ ከልል ይሆናል ሲል አንቀሳቃሽ ሀይሉ ገልጿል።ShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያ"ይህ የትንሣኤ በዓል ለሁላችንም የፍቅር፣ የአንድነት፣ የመሰባሰቢያ፣ ራሳችንን የመጠየቂያ በዓል እንዲሆንልን ከልብ እንመኛለን" ቀሲስ መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ