በዘንድሮው የሜይ 18 አገር አቀፍ ምርጫ፤ አውስትራሊያውያን 151 የሕዝብ ተወካዮችና 40 የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላትን ይመርጣሉ። አብላጫ ያለው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወንበሮችን ለማግኘትና ለአፈ ጉባኤ ስየማ ለመብቃት 77 ወንበሮችን ማሸነፍ ግድ ይላል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Greg Dyett
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends


