የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አጥቂ፣ የጥቁር አንበሳ፣ የመድንና መብራት ኃይል ተጫዋች ኤርሚያስ ውንድሙ እና ኤልያስ ጃዋር፤ የቀድሞው መብራት ኃይል፣ የኢትዮጵያ ወጣትና ብሔራዊ ቡድን አጥቂ፤ የዘንድሮውን 2026 የዓለም ዋንጫ ግጥሚያዎች አንስተው ትንታኔያዊ አተያያቸውን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- 2026 የዓለም ዋንጫ
- የአፍሪካ ቡድኖች
- የውድድር ሂደቶችና ውጤቶች
- የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ቡድን ትንበያ
- የአውስትራሊያ ብሔራዊ ቡድን ሶኮሩስ
የአፍሪካን ቡድኖች እንደጠበቅኳቸው ሆነው አላገኘኋቸውም። ጥሩ ሆነው ያገኘኋቸው የሞሮኮና አይቮሪ ኮስት ቡድኖች ናቸው።ኤርሚያስ ወንድሙ፤ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አጥቂ
የሞሮኮ ቡድን ከአራቱ ወይም ስምንቱ ምርጥ ቡድኖች ውስጥ ሊገባ ይችላል ብዬ እገምታለሁ። የማስበው አርጀንቲና ወይም ፈረንሳይ የዓለም ዋንጫውን ይወስዳሉ ብዬ ነው።ኤልያስ ጃዋር፤ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አጥቂ
Share






