SKIP TO MAIN CONTENT

የውጭ ዜጎች በአዲስ አበባ የመኖሪያ ቤት ለመግዛት ከ150 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ያላነሰ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸው አዲስ መመሪያ ወጣ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png
Credit: SBS Amharic

አዲስ አበባ የድምፅ ብክለትን በሚፈጥሩ ተቋማት ላይ ከበድ ያለ ቅጣት እጥላለሁ አለች


Published

Updated

By Demeke Kebede

Source: SBS


Skip to podcast episode content

አዲስ አበባ የድምፅ ብክለትን በሚፈጥሩ ተቋማት ላይ ከበድ ያለ ቅጣት እጥላለሁ አለች


አንኳሮች

  • የቦይንግ ኩባንያ ከ800 በላይ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን በሕዋ ሳይንስ መርሃ ግብር አስመረቀ
  • ባለፈው በጀት ዓመት ከ32 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማኅበረሰቡ እንዲቀላቀሉ ማድረጉን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ
  • በአዲስ አበባና በተለያዩ አካባቢዎች በመጪዎቹ አምስት ቀናት ከበድ ያለ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ አገልግሎት ገለጠ
  • የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት በዲጂታል ሥርዓቱ ብቻ ከ22.24 ትሪሊዮን በላይ ግብይት ወይም ዝውውር መደረጉን አስታወቀ
  • ትምህርት ሚኒስቴር ከ2019 ጀምሮ የሚተገበሩ 11 አዳዲስ የሙያ ዓይነቶችን ይፋ አደረገ
  • ሳይታገት ታግቻለሁ በማለት ለወንድሙ ደውሎ ገንዘብ የጠየቀው ግለሰብ በእሥራት ተቀጣ

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now