Ethiopia's Education Policy Road map on discussion Part I

LR Tebeje, Fasika and Yirga

. Source: Supplied

የትምህርት ምኒስቴር የኢትዮጵያን የትምህርት ፖሊሲ ላማሻሻል አዲስ የትምህርት ፍኖተ ካርታን አዘጋጅቶ ይፋ አድርጟል። ፍኖተ ካርታው ጥራት ፤ ተደራሽነት ፤ አግባብነት እና ፍትሀዊነትን ያረጋግጣል የሚል ተስፋ አለው። ዶ/ር ተበጀ ሞላ በሜልበርን ዲከን ዪቨርሲቲ በአውስትራሊያ የትምህርት ፖሊሲ ፍትሃዊነትና ተደራሽነት ላይ የጥናት ባለሙያ ፡ ዶ/ር ይርጋ ገላው በአውስትራሊያ ፐርዝ ከርተን ዪኒቨርሲቲ በትምህርት ተገቢነት ላይ ተመራማሪ እንዲሁም ወ/ ሮ ፋሲካ ገ/ጻድቅ ወ/ ሰንበት በካናዳ ቶሮንቶ ዩኒቨሪሲቲ በትምህርት ማህበራዊ ፍትህ የዶክትሬት እጩ ፤ ለውይይት ይፋ በሆነው የትምህርት ፍኖተ ካርታ ላይ አወያይተናቸው ሙያዊ ማብራሪያን ሰጥተውበታል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service