“ክብርን ዝቅ የሚያደርግ፣ የማግለልና ዋጋ ቢስነት ስሜት የሚያሳድር የቤት ውስጥ ጥቃት በወንዶች ላይ እንደሚደርስባቸው ጥናቶች ያሳያሉ።” - አዳሙ ተፈራ

Adamu Tefera Source: Courtesy of AT and SBS
አቶ አዳሙ ተፈራ፤ በሜልበር - ቪክቶሪያ የቤት ውስጥ አመፅን አስመልክቶ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብን ባሳተፈ ሆርሻ ላይ የተነሱ ተሞክሮዎች፣ አተያዮችና መጠይቆችን አካትተው፤ እንደምን በቅድመ መከላከል ላይ መተኮር እንደሚገባ ይናገራሉ።
Share




