በመጪው የፌዴራል ምርጫ የሌበር ፓርቲ አሸንፎ መንግሥት ካቆመ፤ የአውስትራሊያ አውራ ባንኮች ከቤተሰብ አመፅ ለሚሸሹ አውስትራሊያውያን ማገዣ ፕሮግራም ድጎማ እንዲያደርጉ ግድ ይሰኛሉ። ሌበር ፓርቲ አመፅ ከታከለበት ግንኙነት ሸሽተው ለሚወጡ ሰዎች መደገፊያ የሚሆን 20 ሺህ ዶላር ለመስጠት ቃል ገብቷል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Greg Dyett
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends


