Watch FIFA World Cup 2026™ LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Life and Legacy: Emeritus Prof Bereket Habte Selassie - Pt 5

Life and Legacy: Emeritus Prof Bereket Habte Selassie - Pt 5

Emeritus Prof Bereket Habte Selassie - Pt 5 Source: Courtesy of BHS

የመጀመሪያው አገር በቀል የኢትዮጵያ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግና ኋላም የኤርትራ ሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽን ሊቀመንበር የነበሩት ፕሮፌሰር በረከት ሃብተስላሴ፤ በክፍል አምስት ቃለ ምልልሳችን የሕይወት ጉዞ ታሪካቸውን ያጠቃልላሉ። መንደርደሪያቸው በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል በባድመ ጦርነት መቀስቀስ ሳቢያ ‘ጦርነቱ ያለ ፓርላማና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይሁንታ እንደምን ታወጀ?’ ብለው የተቃውሞ ድምጻቸውን ካሰሙት ‘የቡድን ፲፭’ አባላት እንቅስቃሴ ነው። አሰናስለውም ለኤርትራና ለኢትዮጵያ የወደፊት ዕድል መልካም ምኞት፣ ስለ ጡረታ ዘመን አኗኗር ዘይቤያቸውና ፀፀት አለብኝ ብለው ባያስቡም፤ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የበደሏቸው ሰዎች ካሉ ይቅርታ እንዲያደርጉላቸው በመጠየቅ ይደመድማሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Listen to our podcasts

Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now