ለረድዔት ተግባር ወደ ኢትዮጵያ ዘልቀው ሕይወታቸው ኢትዮጵያ ውስጥ ያለፈው የአሜሪካ የምክር ቤት አባል ሚኪ ሊላንድ ግብር የላቀ ከበሬታ እንዲያገኝ ጥረዋል። ስኬትም ገጥሟቸዋል።
በወቅቱ የኢትዮጵያ ፕሬዚደንት የነበሩት መንግሥቱ ኃይለማርያም ሳይቀሩ ተቀብለው አነጋግረዋቸዋል።
የፓን-አፍሪካኒዝም ዓላማ አራማጅ እንደመሆናቸውም ከአፍሪካውያን መሪዎች ጋር ተገናኝተው ተነጋግረዋል።
የመንግሥቱ ኃይለማርያም የአገዛዝ ሥርዓት በኢሕአዴግ አገዛዝ ሲተካና ኤርትራም ሉዓላዊት አገር ስትሆን፤ ኢትዮጵያውያን የጦር ምርኮኞችን ለማስፈታት ኤርትራ ድረስ ዘልቀው ከፕሬዚደንት ኢሳይያስ አፈወርቂና የጦር ምርኮኞች ጋር ተነጋግረዋል።
አሁን በቅርቡም የኢትዮጵያ ጉዳይ በብርቱ አሳስቦኛል ብለው ተነስተው ከቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ከነበሩት ኽርማን ኮኸን ጋርም ‘ምን መደረግ አለበት?’ ሲሉ መክረዋል።

Mickey Leland's Children Home in Addis Ababa, August 4, 1990 Source: Courtesy of public domain

The Ethiopian Actress and Model meets with Ethiopian President Mengistu H.Mariam in order for the president to honor Mickey Leland. Source: Ethiopian Press in 1990

Human rights advocate Yeharerwerk Gashaw sharing with Mandela and Mobutu in Dallas, Texas Source: Courtesy of FK

Yeharerwerk Gashaw met with Vice-President Augustaus Aikhomu on September 22, 1990 at the State House in Lagos Nigeria. Source: Courtesy of FK

Yeharerwerk Gashaw with Ethiopian POWs Source: Courtesy of public
ሁሉን አቀፍ የሽግግር ሂደት እንዲፈጠር አሜሪካ ልዩ ሚና እንድትጫወት ምክረ ሃሳባቸውን ለኮኸን አቅርበዋል።





