ሳሊ ፒርሰን ከሩጫው ዓለም ተጠወረች

Sally Pearson celebrates her gold medal win in the 100-meters hurdles at the 2012 London Olympics. Source: AAP
አውስትራሊያዊቷ የዓለምና ኦሎምፒክ መሰናክል ሩጫ ሻምፒዮን ሳሊ ፒርሰን በአካሏ ላይ በተደጋጋሚ የደረሱባት የመቁሰል አደጋዎች በሚቀጥለው አመት ቶኪዮ ከሚካሄደው ኦሎምፒክና ከቶውንም ከሩጫው ዓለም እንድትሰናበት ግድ እንዳላት አስታወቀች።
Share




