Sally Pearson celebrates her gold medal win in the 100-meters hurdles at the 2012 London Olympics. Source: AAPአውስትራሊያዊቷ የዓለምና ኦሎምፒክ መሰናክል ሩጫ ሻምፒዮን ሳሊ ፒርሰን በአካሏ ላይ በተደጋጋሚ የደረሱባት የመቁሰል አደጋዎች በሚቀጥለው አመት ቶኪዮ ከሚካሄደው ኦሎምፒክና ከቶውንም ከሩጫው ዓለም እንድትሰናበት ግድ እንዳላት አስታወቀች።
Published
By John Baldock
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode contentShare this with family and friends
አውስትራሊያዊቷ የዓለምና ኦሎምፒክ መሰናክል ሩጫ ሻምፒዮን ሳሊ ፒርሰን በአካሏ ላይ በተደጋጋሚ የደረሱባት የመቁሰል አደጋዎች በሚቀጥለው አመት ቶኪዮ ከሚካሄደው ኦሎምፒክና ከቶውንም ከሩጫው ዓለም እንድትሰናበት ግድ እንዳላት አስታወቀች።